(አሉላ ሰለሙን) ጃዋር መሐመድ ከጥንታዊት ኢትዮጵያ የጸረ ብዙሕነት ፖለቲካል አክቲቪዝም (ancient Ethiopian anti-diversity political activism) ጋር አብሮ መስራት ይቻል እንደኾን ብሎ ኢኒሸቲቩን በመውሰድ የሙከራ ሥራ ማድረጉ የሚታወስ ነው። ከአንድ ሁለት የኢሳት ቲቪ መታየት (tv show appearance) በኋላ ሂደቱ ብዙም ሳይጓዝ ተጨናገፈ። ምክንያቱም ጃዋር ኦሮሞ ፈርስት ነኝ። ኢትዮጵያዊነት በኃይል የተጫነብኝ ማንነት ነው።” ብሎ በአልጀዚራ ስትሪም ውይይት […]
Read more የፀረ ብዙሕነት አክቲቪስቶች ታክቲካዊ አጀንዳ at Horn Affairs - Amharic